የመቀሌና የወልዲያ ከተማ የእግር ኳስ ከለቦች እሁድ ዕለት ሊያደርጉት ለነበረው የጨዋታ ውድድር ከጨዋታው በፊት የተፈጠረው ግጭት ወደ ብሔር ግጭት ተለውጦ እንደነበርና በዚህም ከሁለቱም ወገን የሁለት ሰው ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎችና የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።
በተጨማሪም ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቀ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን የትግራይ ተወላጆች ሆቴልና ድርጅት መሰበሩን፣ መኪና መቃጠሉና በአጠቃላይ ወደ 200 መቶ የሚጠጉ ድርጅቶች ላይ ጉዳት መድረሱም ተገልጿል።
----------------------------------------------------------------------------------------------------------
Subscribe to watch exclusive local Ethiopian productions and exclusive content from your favorite Ethiopia Muzika shows and series.|የሚወዷቸውን ዝግጅቶችና ተከታታይ ፊልሞች ለመመልከት የYouTube ገጻችንን ይከተሉ::
| Official YouTube Channel |✅ https://goo.gl/P9PhQT
ሀሁ ኢንተርቴይመንት HAHU Dance Crew
" ከበርካታ ሺህ ዘመናት በፊት በምድራችን ላይ የእውቀት ብርሃን መፈንጠቅ የቻለው አያቶቻችን ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው የጥበባቸውን አድማስ ሲያሰፉ ነበር ስልጣኔ ማለት ያራስን ማንነት መናቅና መጣል አይደለም ወይንም የሰለጠኑትን ሀገር ማንነትና ስርአት በመያዝ የራስን ማንቋሸሽ አይደልም”
የኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ

Wednesday, December 6, 2017
Tuesday, November 14, 2017
Fikir Eske Mekabir ፍቅር እስከ መቃብር ክፍል ፩/1 «ትዳር»፤ ደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ፣ ተራኪ ወጋየሁ ንጋቱ፤
ፍቅር እስከ መቃብር ክፍል ፩/1 «ትዳር»፤ ደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ፣ ተራኪ ወጋየሁ ንጋቱ።
(የፍቅር እስከ መቃብር መጽሐፍ ገጸ-ባህሪያት ስሞች በክፍል ፩፦ አቶ ቦጋለ መብራቱ፣ ወይዘሮ ውድነሽ፣ ቄስ ታምሩ /የወይዘሮ ውድነሽ የንስሐ አባት)።
---------------------------------------------
---------------------------------------------
"ልብዎ የተጫነውን ከባድ ኅዘን በትዕግስትና በንጽህና ተሸክመው መኖርዎን ከርስዎና ከእግዚአብሔር በቀር ማን ያውቅልዎታል? ሠው ለብሰውና መልክዎ አምሮ ሲወጡ ሲያይ ደስ ብሎዎ የስጋ ፍቃድዎን ፈጽመው የሚኖሩ ይመስለዋል፤ ሠው እግዚአብሔር አይደልምና የውጩን እንጂ የውስጡን አያይም!።" (ቄስ ታምሩ/ የወይዘሮ ውድነሽ የንስሐ አባት)
Wednesday, July 12, 2017
Thursday, January 12, 2017
Friday, April 8, 2016
Monday, December 7, 2015
Sunday, September 27, 2015
<div id="fb-root"></div><script>(function(d, s, id) { var js, fjs = d.getElementsByTagName(s)[0]; if (d.getElementById(id)) return; js = d.createElement(s); js.id = id; js.src = "//connect.facebook.net/en_US/sdk.js#xfbml=1&version=v2.3"; fjs.parentNode.insertBefore(js, fjs);}(document, 'script', 'facebook-jssdk'));</script><div class="fb-post" data-href="https://www.facebook.com/HahuDanceEntertainment/photos/a.410439475723441.1073741844.197534093680648/410440515723337/?type=3" data-width="500"><div class="fb-xfbml-parse-ignore"><blockquote cite="https://www.facebook.com/HahuDanceEntertainment/photos/a.410439475723441.1073741844.197534093680648/410440515723337/?type=3">Posted by <a href="https://www.facebook.com/HahuDanceEntertainment">ሀሁ ኢንተርቴይመንት HAHU Entertainment</a> on <a href="https://www.facebook.com/HahuDanceEntertainment/photos/a.410439475723441.1073741844.197534093680648/410440515723337/?type=3">Wednesday, October 9, 2013</a></blockquote></div></div>
Subscribe to:
Posts
(
Atom
)
Qedamawi Haile Selassie

This then is the ultimate challenge. Where are we to look for our survival, or the answers to questions which have never before been posed?