የመቀሌና የወልዲያ ከተማ የእግር ኳስ ከለቦች እሁድ ዕለት ሊያደርጉት ለነበረው የጨዋታ ውድድር ከጨዋታው በፊት የተፈጠረው ግጭት ወደ ብሔር ግጭት ተለውጦ እንደነበርና በዚህም ከሁለቱም ወገን የሁለት ሰው ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎችና የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።
በተጨማሪም ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቀ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን የትግራይ ተወላጆች ሆቴልና ድርጅት መሰበሩን፣ መኪና መቃጠሉና በአጠቃላይ ወደ 200 መቶ የሚጠጉ ድርጅቶች ላይ ጉዳት መድረሱም ተገልጿል።
----------------------------------------------------------------------------------------------------------
Subscribe to watch exclusive local Ethiopian productions and exclusive content from your favorite Ethiopia Muzika shows and series.|የሚወዷቸውን ዝግጅቶችና ተከታታይ ፊልሞች ለመመልከት የYouTube ገጻችንን ይከተሉ::
| Official YouTube Channel |✅ https://goo.gl/P9PhQT
" ከበርካታ ሺህ ዘመናት በፊት በምድራችን ላይ የእውቀት ብርሃን መፈንጠቅ የቻለው አያቶቻችን ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው የጥበባቸውን አድማስ ሲያሰፉ ነበር ስልጣኔ ማለት ያራስን ማንነት መናቅና መጣል አይደለም ወይንም የሰለጠኑትን ሀገር ማንነትና ስርአት በመያዝ የራስን ማንቋሸሽ አይደልም”
የኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ

Wednesday, December 6, 2017
Subscribe to:
Posts
(
Atom
)
Qedamawi Haile Selassie

This then is the ultimate challenge. Where are we to look for our survival, or the answers to questions which have never before been posed?