የኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ

የኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ

Tuesday, September 8, 2015

ቅዱስ አባቴ …..ሐዋርያው ጳውሎስ ምን አለ?
ልጄ… ሐዋርያው እንዲህ አለ….. ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ነኝ እንደሚጮህ ነሐስ እንደ ሚንሿሿ ጽናጽል ሆኛለሁ። ቆሮንጦስ 13;2,3
በልሳን ብናገር በልዩ አንደበት ...
ብሰብክ ብቀድስ ኖሮኝ ብዙ እውቀት
ትዕንግርት ባሳይ ትንቢት ብተነብይ
ምንም ቅዱስ ብሆን የተጠራ ነብይ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ጩኸት ብቻ እንጂ እኔ ግን ባዶ ነኝ።

ራሴን ለእሳት አሳልፊ ብሰጥ
በሰውች ብደነቅ በውበት ብመረጥ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ለወሬ ነው እንጂ እኔ ግን ተራ ነኝ።
ፍቅር.. አያሰርቅም ,አይዋሽም
አይቀናም አያማም
አያመነዝርም ለዝሙት አይገዛም።
ለጊዜው ነው ቢሾም ትዕቢት ይወድቃል
ፍቅር ግን ምንጊዜም ዘለዓለም ይጸናል።

No comments :

Post a Comment

Qedamawi Haile Selassie

Qedamawi Haile Selassie
This then is the ultimate challenge. Where are we to look for our survival, or the answers to questions which have never before been posed?