ቅዱስ አባቴ …..ሐዋርያው ጳውሎስ ምን አለ?
ልጄ… ሐዋርያው እንዲህ አለ….. ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ነኝ እንደሚጮህ ነሐስ እንደ ሚንሿሿ ጽናጽል ሆኛለሁ። ቆሮንጦስ 13;2,3
በልሳን ብናገር በልዩ አንደበት ...
ብሰብክ ብቀድስ ኖሮኝ ብዙ እውቀት
ትዕንግርት ባሳይ ትንቢት ብተነብይ
ምንም ቅዱስ ብሆን የተጠራ ነብይ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ጩኸት ብቻ እንጂ እኔ ግን ባዶ ነኝ።
ልጄ… ሐዋርያው እንዲህ አለ….. ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ነኝ እንደሚጮህ ነሐስ እንደ ሚንሿሿ ጽናጽል ሆኛለሁ። ቆሮንጦስ 13;2,3
በልሳን ብናገር በልዩ አንደበት ...
ብሰብክ ብቀድስ ኖሮኝ ብዙ እውቀት
ትዕንግርት ባሳይ ትንቢት ብተነብይ
ምንም ቅዱስ ብሆን የተጠራ ነብይ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ጩኸት ብቻ እንጂ እኔ ግን ባዶ ነኝ።
ራሴን ለእሳት አሳልፊ ብሰጥ
በሰውች ብደነቅ በውበት ብመረጥ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ለወሬ ነው እንጂ እኔ ግን ተራ ነኝ።
ፍቅር.. አያሰርቅም ,አይዋሽም
አይቀናም አያማም
አያመነዝርም ለዝሙት አይገዛም።
ለጊዜው ነው ቢሾም ትዕቢት ይወድቃል
ፍቅር ግን ምንጊዜም ዘለዓለም ይጸናል።
በሰውች ብደነቅ በውበት ብመረጥ
ፍቅር ግን ከሌለኝ
ለወሬ ነው እንጂ እኔ ግን ተራ ነኝ።
ፍቅር.. አያሰርቅም ,አይዋሽም
አይቀናም አያማም
አያመነዝርም ለዝሙት አይገዛም።
ለጊዜው ነው ቢሾም ትዕቢት ይወድቃል
ፍቅር ግን ምንጊዜም ዘለዓለም ይጸናል።
No comments :
Post a Comment